No media source currently available
በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ በተለይ ሐና ማርያም በተባለው አካባቢ ከ6 ሺህ ያላነሱ ቤቶች በመፍረሳቸው ተበደልን ያሉ ነዋሪዎች ተናገሩ።