በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በኮምቦልቻ አጣዳፊ ትውከትና ተቅማጥ ገብቷል


በኦሮሚያ ክልል ከሐረር 16 ኪሎሜትር ርቃ በምትገኘው ኮምቦልቻ ከተማ የአጣዳፊ ተቅማጥና ትውከት ከገባ አምስት ቀናት መቆጠሩን የከተማው አስተዳደር አስታወቀ።

ነዋሪዎች በበሽታው በርካታ ሰዎች ተጎድተው በሆስፒታል እንደሚገኙና የሰው ሕይወት ማለፉን ገልፀዋል የከተማው አስተዳደር በበኩሉ የሞተ ሰው የለም በሽታውን በቁጥጥር ስር አውለነዋል ብሏል። ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ያድምጡ።

በኮምቦልቻ አጣዳፊ ትውከትና ተቅማጥ ገብቷል
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:03 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG