No media source currently available
በኦሮሚያ ክልል ከሐረር 16 ኪሎሜትር ርቃ በምትገኘው ኮምቦልቻ ከተማ የአጣዳፊ ተቅማጥና ትውከት ከገባ አምስት ቀናት መቆጠሩን የከተማው አስተዳደር አስታወቀ።