በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የሣይንስ አካዳሚ ጉባዔውን አጠናቀቀ


ዶ/ር ባይሌ ዳምጤ፤ የባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት
ዶ/ር ባይሌ ዳምጤ፤ የባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት

የኢትዮጵያ ሣይንስ አካዳሚ ሁለተኛ ጉባዔ ዛሬ ተፈፅሟል።

የኢትዮጵያ ሣይንስ አካዳሚ
የኢትዮጵያ ሣይንስ አካዳሚ

please wait

No media source currently available

0:00 0:14:18 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

ጉባዔው ትኩረት ሰጥቶ የጥናት ፅሁፎች ከቀረቡባቸውና ውይይት ከተደረገባቸው ቁም ነገሮች መካከል በኢትዮጵያ ዕውቀት አመንጭ የሆኑ ምርምርና ጥናት የሚካሄዱባቸውን ዩኒቨርሲቲዎች እንዴት መፍጠር ወይንም ማጠናከር ይቻላል? የሚለው አንዱ ነበር።

በዚህ ርዕሰ-ጉዳይ የጥናት ፅሁፎችን ያቀረቡ ምሁራን ነበሩ።

ከመካከላቸው መለስካቸው አመሃ የባህር ዳር ዩኒቨርሲቲውን ፕሬዚደንት ዶክተር ባይሌ ዳምጤን አነጋግሯል።

ቃለ ምልልሱን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡

XS
SM
MD
LG