በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ማግስት ገጽታዎች፣ የአሁንና የነገ መላዎች!


Ethiopia's State of Emergency
Ethiopia's State of Emergency

የኢትዮጵያ የሚኒስትሮች ምክር ቤት፥ በሃገሪቱ ያንዣበበውን አደጋ ለመቀልበስ የአስቸኳይ ጊዜ ዐዋጅ ማወጁን ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ አስታወቁ።

በተለያዩ የኢትዮጵያ ክፍሎች የተቀሰሰውን ሕዝባዊ አመጽ፥ የደረሱ ጉዳቶች፤ ቀጣይ አቅጣጫና ሁነኛ የመፍትሔ አማራጮች ለመቃኘት የታለሙ ተከታታይ ውይይቶች አካል ነው።

በአስቸኳይ ጊዜ ማግስት በአገሪቱን የሚታየውን ድባብ፤ የሚሰሙትን ድምጾችና የጊዜውን ፈተናዎች፤ ብሎም የአሁንና የነገ መላዎች ለመፈተሽ የሚጥር ውይይት ነው።

ተወያዮች:- አቶ ደረጀ ገብሬ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የአማርኛ ቋንቋ ሥነ ጽሁፍና ፎክሎር ትምሕርት ክፍል፤ የድርሰትና ቋንቋ የማስተማር ዘዴ ረዳት ፕሮፌሰር (የሁለት የልቦለድና ትምህርታዊ መጽሕፍት ደራሲም ናቸው።)

አቶ ኃይሉ ጸጋዬ፥ የበርካታ የቴሌቭዥንና የሬዲዮ ድራማዎች፥ የፊልምና የመድረክ ቴአትሮች ደራሲ ናቸው።

ባለ ሁለት ክፍሉን ውይይት ከዚህ ያድምጡ፤

የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ማግስት ገጽታዎች፣ የአሁንና የነገ መላዎች! (ክፍል አንድ)
please wait

No media source currently available

0:00 0:15:16 0:00
የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ማግስት ገጽታዎች፣ የአሁንና የነገ መላዎች! (ክፍል ሁለት)
please wait

No media source currently available

0:00 0:22:26 0:00

XS
SM
MD
LG