በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ለኮቪድ-19 አልጋዎች ተዘጋጁ


ለኮሮናቫይረስ የህክምና አገልግሎት በቀድሞው ሚሊኒየም አዳራሽ ከአንድ ሺህ አንድ መቶ በላይ አልጋዎች ተሟልተው ዝግጁ መሆናቸውን የጤና ሚኒስቴር ገለፀ።

የዓለምቀፍ ግብረ ሰናይ ሥራዎችን የሚያስተባብር ሮታሪ ክለብ ከሁለት ሚለዮን ብር በላይ የሚገመቱ የህክምና ቁሳቁሶችን ለማዕከሉ በድጋፍ አቀርክቷል።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

ለኮቪድ-19 አልጋዎች ተዘጋጁ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:16 0:00


XS
SM
MD
LG