አጋሩ
የኢትዮጵያን የመከላከያ ሠራዊት ለማክበር የተዘጋጀ ሥነ ሥርዓት ትናንት የሃገሪቱ ፕሬዚዳንትና የጦር ሃይሎቹ ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም በተገኙበት ትናንት ምሽት አዲስ አበባ ላይ ተካሂዷል።
ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
No media source currently available