በደቡብ ክልል የበልግ እና የመኸር ዝናብ እጥረት በመፈጠሩ በአምስት ዞኖችና በአራት ልዩ ወረዳዎች ውስጥ ድርቅ መከሰቱን የክልሉ የአደጋ ሥጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን አስታውቋል።
በድርቁ ምክንያት እስካሁን ለምግብ እጥረት ከተጋለጠው ከአንድ ሚሊየን ሦስት መቶ ሺህ ሰው በተጨማሪ ለሁለት ሚሊየን አራት መቶ ሺህ ተረጂ እህል እየታደለ እየተደረገ መሆኑን ኮሚሽነር ጋንታ ጋምአ ገልፀዋል።
በደቡብ ክልል የበልግ እና የመኸር ዝናብ እጥረት በመፈጠሩ በአምስት ዞኖችና በአራት ልዩ ወረዳዎች ውስጥ ድርቅ መከሰቱን የክልሉ የአደጋ ሥጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን አስታውቋል።
በድርቁ ምክንያት እስካሁን ለምግብ እጥረት ከተጋለጠው ከአንድ ሚሊየን ሦስት መቶ ሺህ ሰው በተጨማሪ ለሁለት ሚሊየን አራት መቶ ሺህ ተረጂ እህል እየታደለ እየተደረገ መሆኑን ኮሚሽነር ጋንታ ጋምአ ገልፀዋል።