በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

አፍሪካ ከዩናይትድ ስቴትስ ጋር ያላት የንግድና ምጣኔ ኃብት ትስስር


የአፍሪካ ሕብረት ጉባዔ በአዲስ አበባ በመካሄድ ላይ ይገኛል። በዛሬው ዕለት አፍሪካ ከዩናይትድ ስቴትስ ጋር ያላትን የንግድና ምጣኔ ኃብት ትስስር የተመለከተ ውይይት ተካሂዷል።

የአፍሪካ ሕብረት ጉባዔ በአዲስ አበባ በመካሄድ ላይ ይገኛል። በዛሬው ዕለት አፍሪካ ከዩናይትድ ስቴትስ ጋር ያላትን የንግድና ምጣኔ ኃብት ትስስር የተመለከተ ውይይት ተካሂዷል።

የኢትዮጵያውን ጠቅላይ ሚኒስትር ጨምሮ ሌሎች ሦስት የአፍሪካ መሪዎች በተገኙበት ጉባዔ የንግድና ኢንቨስትመንት ትስስሩን ለማጠናከር አሜሪካ ያላትን ቁርጠኝነት በአፍሪካ ሕብረት የዩናይትድ ስቴትስ አምባሳደር ተናግረዋል።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

አፍሪካ ከዩናይትድ ስቴትስ ጋር ያላት የንግድና ምጣኔ ኃብት ትስስር
please wait

No media source currently available

0:00 0:10:25 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG