በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ የሐሰተኛ መረጃዎችን ስርጭት ለማስቆም እየተሞከረ ነው 


በዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ የሐሰተኛ መረጃዎችን ስርጭት ለማስቆም እየተሞከረ ነው 
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:39 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

በዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ፣ ጎማ ከተማ ውስጥ አንድ የጋዜጠኞች ስብስብ በሕክምና ዙሪያ የሚሰራጩ እና ከፍተኛ ጉዳት የሚያስከትሉ ሐሰተኛ መረጃዎችን ለመዋጋት ጥረት እያደረገ ነው። የአሜሪካ ድምፅ ዘጋቢ ዛነም ኔቲ ዛኢዲ ከጎማ ያደረሰንን ዘገባ፣ ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።

XS
SM
MD
LG