በዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ፣ ጎማ ከተማ ውስጥ አንድ የጋዜጠኞች ስብስብ በሕክምና ዙሪያ የሚሰራጩ እና ከፍተኛ ጉዳት የሚያስከትሉ ሐሰተኛ መረጃዎችን ለመዋጋት ጥረት እያደረገ ነው። የአሜሪካ ድምፅ ዘጋቢ ዛነም ኔቲ ዛኢዲ ከጎማ ያደረሰንን ዘገባ፣ ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።
ተመሳሳይ ርእስ
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ፌብሩወሪ 16, 2025
ታዳጊዎችን የሚያግዘው ማኅበር
-
ፌብሩወሪ 16, 2025
የቡና ዲፕሎማሲ
-
ፌብሩወሪ 15, 2025
የተማሪዎችን የዓለም አቀፍ ዲፕሎማሲ ግንዛቤ የሚያዳብረው መርሐ ግብር
-
ፌብሩወሪ 15, 2025
የሴቶች ጥቃትን የምትከላከለው - "አጅሪት"
-
ፌብሩወሪ 15, 2025
በቫይረስ አማካኝነት የሚመጡ በሽታዎች የሚያስከትሉት የጤና ተግዳሮት
-
ፌብሩወሪ 14, 2025
በምጣኔ ሀብታዊ እና ሰብአዊ መርሀ ግብሮች የሚሳተፉት የምክር ቤት አባል