በዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ፣ ጎማ ከተማ ውስጥ አንድ የጋዜጠኞች ስብስብ በሕክምና ዙሪያ የሚሰራጩ እና ከፍተኛ ጉዳት የሚያስከትሉ ሐሰተኛ መረጃዎችን ለመዋጋት ጥረት እያደረገ ነው። የአሜሪካ ድምፅ ዘጋቢ ዛነም ኔቲ ዛኢዲ ከጎማ ያደረሰንን ዘገባ፣ ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።
ተመሳሳይ ርእስ
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 14, 2025
በአፍሪካ የኅይል አቅርቦት ላይ ያተኮረውና በዋሽንግተን ዲሲ የተካሔደው ጉባኤ
-
ማርች 14, 2025
የኢትዮጵያውያት ሴቶች ጥያቄ ምንድን ነው? - የአድማጭ ተመልካቾች አስተያየት
-
ማርች 13, 2025
አርቲስት አንዱዓለም ጎሣ ተጨማሪ 13 ቀናትን በእስር እንዲቆይ ፍርድ ቤት ፈቀደ
-
ማርች 13, 2025
ሩሲያ የተቆጣጠረቻቸውን የዩክሬን ግዛቶች እንደያዘች መቀጠል ትሻለች