በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኬንያ ቤተ ክርስቲያን ምክር ቤት ፕሬዝዳንቱ ካቢኔውን እንዲበተኑ ጠየቀ


የኬንያ አብያተ ክርስቲያናት ፕሬዝዳንቱ በአስተዳደራቸው ላይ የሚካሄደው ተቃውሞ በመቀጠሉ ካቢኔያቸውን እንዲበተኑ ጠየቁ። ፕሬዝዳንቱ ዊሊያም ሩቶ ተቃውሞውን የቀሰቀሰውን የግብር ጭማሪ የሚያስከትለውን ረቂቅ ሕግ ቢያነሱትም አንዳንድ የቤተክርስቲያን መሪዎችን ጨምሮ፤ በርካታ ኬንያውያን በሀገሪቱ ተንሰራፍቷል ያሉትን ሙስና እንዲያጸዱ ይፈልጋሉ።

መሐመድ የሱፍ ከናይሮቢ ያደረሰንን ዘገባ፣ ስመኝሽ የቆየ ወደ አማርኛ መልሳዋለች።

የኬንያ ቤተ ክርስቲያን ምክር ቤት ፕሬዝዳንቱ ካቢኔውን እንዲበተኑ ጠየቀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:37 0:00

መድረክ / ፎረም

XS
SM
MD
LG