የኬንያ አብያተ ክርስቲያናት ፕሬዝዳንቱ በአስተዳደራቸው ላይ የሚካሄደው ተቃውሞ በመቀጠሉ ካቢኔያቸውን እንዲበተኑ ጠየቁ። ፕሬዝዳንቱ ዊሊያም ሩቶ ተቃውሞውን የቀሰቀሰውን የግብር ጭማሪ የሚያስከትለውን ረቂቅ ሕግ ቢያነሱትም አንዳንድ የቤተክርስቲያን መሪዎችን ጨምሮ፤ በርካታ ኬንያውያን በሀገሪቱ ተንሰራፍቷል ያሉትን ሙስና እንዲያጸዱ ይፈልጋሉ። መሐመድ የሱፍ ከናይሮቢ ያደረሰንን ዘገባ፣ ስመኝሽ የቆየ ታቀርበዋለች።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ኦክቶበር 23, 2024
በሸንጎው ጥፋተኛ የተባሉት የኬንያው ም/ፕሬዝደንት ለደህነታቸው እንደሚሰጉ ተናገሩ
-
ኦክቶበር 23, 2024
ደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የመምህራን ደመወዝ በመቋረጡ የትምህርት ሥራ መታጎሉ ተገለጸ
-
ኦክቶበር 23, 2024
በአማራ ክልል በሦስት ወር ውስጥ 37 ሰዎች በወባ በሽታ ሕይወታቸው ማለፉን ከልሉ አስታወቀ
-
ኦክቶበር 23, 2024
በኢትዮጵያ ሰዎችን አስገድዶ የመሰወር ሁኔታ አሳሳቢ ኾኖ መቀጠሉን ኢሰመኮ ገለጸ
-
ኦክቶበር 23, 2024
በሕክምና የበጎ አድራጎት አገልግሎቶች የሃያ አምስት ዓመታት ጉዞ
-
ኦክቶበር 22, 2024
በመርካቶው የእሳት አደጋ በሰውና ንብረት ላይ ጉዳት ደረሰ