በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የአፍሪካ መከላከያ ባለሥልጣናት በቦትስዋና ሊመክሩ ነው


ፎቶ ፋይል፦ የዩኤስ አፍሪካ ዕዝ አርማ በሽቱትጋርት፣ ጀርመን፣ እአአ መስከረም 5/2019
ፎቶ ፋይል፦ የዩኤስ አፍሪካ ዕዝ አርማ በሽቱትጋርት፣ ጀርመን፣ እአአ መስከረም 5/2019

ሠላሳ የአፍሪካ ሃገራትን የሚወክሉ የመከላከያ ሃላፊዎች አህጉሪቱ በገጠማት የፀጥታ እና የመረጋጋት ተግዳሮቶች ላይ ለመነጋገር በመጪው ሳምንት ቦትስዋና ላይ የሁለት ቀናት ጉባኤ ይቀመጣሉ። ጉባኤው የተዘጋጀው ‘አፍሪኮም’ በመባል የሚታወቀው የዩናይትድ ስቴትስ የአፍሪካ ዕዝ ሲሆን፣ ተመሳሳይ ጉባኤ መካሄድ ከጀመረበት ከእ.አ.አ 2017 ወዲህ በአህጉሪቱ ሲካሄድ ለመጀመሪያ ጊዜ ነው።

የአፍሪካ መከላከያ ባለሥልጣናት በቦትስዋና ሊመክሩ ነው
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:41 0:00

ኮንዲሲ ዱቤ ከጋቦሮኔ የላከውን ዘገባ እንግዱ ወልዴ ወደ አማርኛ መልሶታል።

መድረክ / ፎረም

XS
SM
MD
LG