ሠላሳ የአፍሪካ ሃገራትን የሚወክሉ የመከላከያ ሃላፊዎች አህጉሪቱ በገጠማት የፀጥታ እና የመረጋጋት ተግዳሮቶች ላይ ለመነጋገር በመጪው ሳምንት ቦትስዋና ላይ የሁለት ቀናት ጉባኤ ይቀመጣሉ። ጉባኤው የተዘጋጀው ‘አፍሪኮም’ በመባል የሚታወቀው የዩናይትድ ስቴትስ የአፍሪካ ዕዝ ሲሆን፣ ተመሳሳይ ጉባኤ መካሄድ ከጀመረበት ከእ.አ.አ 2017 ወዲህ በአህጉሪቱ ሲካሄድ ለመጀመሪያ ጊዜ ነው።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ኦክቶበር 06, 2024
'መተንፈስ' ለጤና!
-
ኦክቶበር 05, 2024
ከቤይሩት መውጫ አጥተው የድረሱልን ጥሪ የሚያሰሙት ኢትዮጵያውያን
-
ኦክቶበር 05, 2024
አንድ ዓመት ሊደፍን የተቃረበው የመካከለኛው ምስራቅ ግጭት እጣ
-
ኦክቶበር 04, 2024
የዩናይትድ ስቴትስ ምርጫ እና የአዲሶቹ ዜጎች ተሳትፎ
-
ኦክቶበር 04, 2024
የትግራይ እና የዓፋር ክልሎች ፕሬዝዳንቶች ውይይት ተስፋ እንዳሳደረባቸው ተፈናቃዮች ገለፁ