በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የአፍሪካ መከላከያ ባለሥልጣናት በቦትስዋና ሊመክሩ ነው


የአፍሪካ መከላከያ ባለሥልጣናት በቦትስዋና ሊመክሩ ነው
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:41 0:00

ሠላሳ የአፍሪካ ሃገራትን የሚወክሉ የመከላከያ ሃላፊዎች አህጉሪቱ በገጠማት የፀጥታ እና የመረጋጋት ተግዳሮቶች ላይ ለመነጋገር በመጪው ሳምንት ቦትስዋና ላይ የሁለት ቀናት ጉባኤ ይቀመጣሉ። ጉባኤው የተዘጋጀው ‘አፍሪኮም’ በመባል የሚታወቀው የዩናይትድ ስቴትስ የአፍሪካ ዕዝ ሲሆን፣ ተመሳሳይ ጉባኤ መካሄድ ከጀመረበት ከእ.አ.አ 2017 ወዲህ በአህጉሪቱ ሲካሄድ ለመጀመሪያ ጊዜ ነው።

XS
SM
MD
LG