አጋሩ
አስተያየቶችን ይዩ
Print
No media source currently available
የሰው ሠራሽ አስተውሎት ኩባንያዎች የሥራቸውን ምንጭ እንዲገልጹ በሕግ ሊገደዱ ነው
አርቲስቶች እና የፈጠራ ባለሞያዎች፣ ሥራዎቻችን “ያለምንም የገንዘብ ካሳ፣ ለበርካታ ቢሊዮን ዶላሮች የሰው ሠራሽ አስተውሎት ኢንዱስትሪዎች ሲሳይ ኾነዋል፤” እያሉ ነው።
ማት ዲብልስ፣ ሰው ሠራሽ አስተውሎትን በተመለከተ፣ በዩናይትድ ስቴትስ የቀረበው የሕግ ረቂቅ፣ “ኩባንያዎች የሥራዎቻቸውን ምንጮች እንዲገልጹ የሚያስገድድ ነው፤” ሲል ዘግቧል። ኤደን ገረመው ወደ አማርኛ መልሳዋለች።
መድረክ / ፎረም