በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ሐማስ ለወታደራዊ እንቅስቃሴዎቹ “ሆስፒታሎችን ይጠቀማል” ስትል አሜሪካ ከሰሰች


ሐማስ ለወታደራዊ እንቅስቃሴዎቹ “ሆስፒታሎችን ይጠቀማል” ስትል አሜሪካ ከሰሰች
please wait

No media source currently available

0:00 0:01:49 0:00

ሐማስ ለወታደራዊ እንቅስቃሴዎቹ “ሆስፒታሎችን ይጠቀማል” ስትል አሜሪካ ከሰሰች

ዩናይትድ ስቴትስ በአሸባሪነት የፈረጀችው የሐማስ ታጣቂ ቡድን፣ ወታደራዊ እንቅስቃሴዎቹን ለመምራትና ታጋቾቹን ለመሸሸግ፣ በጋዛ የሚገኙ ሆስፒታሎችን ይጠቀማል፤ የሚለውን የእስራኤል ክርክር፣ አሜሪካ ደግፋለች።

የአሜሪካ ድምፅ የብሔራዊ ደኅንነት ዘጋቢ ጄፍ ስሌደን፣ በዚኽ ጉዳይ ላይ ያቀረበው ዘገባ፣ ነው፡፡

መድረክ / ፎረም

XS
SM
MD
LG