በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ሐማስ ለወታደራዊ እንቅስቃሴዎቹ “ሆስፒታሎችን ይጠቀማል” ስትል አሜሪካ ከሰሰች


ሐማስ ለወታደራዊ እንቅስቃሴዎቹ “ሆስፒታሎችን ይጠቀማል” ስትል አሜሪካ ከሰሰች
please wait

No media source currently available

0:00 0:01:49 0:00

ዩናይትድ ስቴትስበአሸባሪነት የፈረጀችው የሐማስ ታጣቂ ቡድን፣ ወታደራዊ እንቅስቃሴዎቹን ለመምራትና ታጋቾቹን ለመሸሸግ፣ በጋዛ የሚገኙ ሆስፒታሎችን ይጠቀማል፤ የሚለውን የእስራኤል ክርክር፣ አሜሪካ ደግፋለች።

የአሜሪካድምፅ የብሔራዊ ደኅንነት ዘጋቢ ጄፍ ስሌደን፣ በዚኽ ጉዳይ ላይ ያቀረበው ዘገባ ነው፡፡

XS
SM
MD
LG