አጋሩ
አስተያየቶችን ይዩ
Print
No media source currently available
ናይጄሪያን ከረኀብ አፋፍ ለመታደግ ተሟጋቾች አስቸኳይ ጥሪ አቀረቡ
በናይጄሪያ የዓለም አቀፉ የቀይ መስቀል እና ቀይ ጨረቃ ማኅበራት ተሟጋቾች፣ አገሪቱን ከረኀብ አፋፍ ለማዳን፣ አስቸኳይ ርምጃ እንዲወሰድ ጠይቀዋል።
የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት በአሁኑ ጊዜ፣ ከ15 በመቶ በላይ የሚኾነው የአገሪቱ ሕዝብ የተመጣጠነ ምግብ እጥረት እንዳለበትና ቁጥሩ እየጨመረ እንደኾነ አመልክቷል፡፡
(ዝርዝሩን ከተያያዘው የቪዲዮ ዘገባ ያገኛሉ)
መድረክ / ፎረም