የእስራኤል ጦር በሀገሪቱ ግዛት ውስጥ የቀሩትን የሀማስ ተዋጊዎች ጠራርጎ ለማስወጣት እየሠራ እንደኾነ አስታወቀ

1
እስራኤል የፈፀመችውን የዓየር ጥቃት ተከትሎ ፤ ጋዛ ዛሬ መስከረም 27 ቀን 2016 ዓ.ም

2
እስራኤል የፈፀመችውን የዓየር ጥቃት ተከትሎ ፤ ጋዛ ዛሬ መስከረም 27 ቀን 2016 ዓ.ም

3
የእስራኤል ወታደሮች ከሊባኖስ በኩል፤ ደቡባዊ ክፋር ኪላ መንደር በሊባኖስ እና እስራኤል ድንበር ሜቱላ ውስጥ ባሉ ቤቶች መካከል ሰፍረው። መስከረም 27/2016 ዓ.ም

4
ሰዎች በእስራኤል የአየር ጥቃት የወደመ መስጅድ አቅራቢያ ተሰብስበው። መስከረም 27/2016 ዓ.ም