በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ፕሬዚዳንት ባይደንን ለመክሰስ የመጀመሪያው የይፋ ምስክርነት ተሰማ


ፕሬዚዳንት ባይደንን ለመክሰስ የመጀመሪያው የይፋ ምስክርነት ተሰማ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:23 0:00

ፕሬዚዳንት ባይደንን ለመክሰስ የመጀመሪያው የይፋ ምስክርነት ተሰማ

ሪፐብሊካን የዩናይትድ ስቴትስ ምክር ቤት አባላት፣ በፕሬዚዳንት ጆ ባይደን ላይ የፖለቲካ ክስ ለመመሥረት የሚያስችለውን የመጀመሪያውን የይፋ ምስክርነት፣ ትላንት ኀሙስ አድምጠዋል፡፡

ፕሬዚዳንት ባይደን፣ ለቤተሰባቸው የገንዘብ ጥቅም ለማስገኘት ሥልጣናቸውን አላግባብ ተጠቅመዋል፤ ሲሉም ተከራክረዋል፡፡

ዴሞክራቶች ግን፣ ክሶቹን የሚደግፉ በቂ ማስረጃዎች አልቀረቡም፤ ሲሉ እንደሚከራከሩ የቪኦኤዋ የምክር ቤት ዘጋቢ ካትሪን ጊብሰን ተከታዩን ዘገባ አጠናቅራለች፡፡

ዝርዝሩን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።

መድረክ / ፎረም

XS
SM
MD
LG