በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በኢትዮጵያ ግጭት ሚልዮኖችን እንዳፈናቀለ ዓለም አቀፉ የፍልሰት ድርጅት አስታወቀ 


በኢትዮጵያ ግጭት ሚልዮኖችን እንዳፈናቀለ ዓለም አቀፉ የፍልሰት ድርጅት አስታወቀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:09 0:00

በኢትዮጵያ ግጭት ሚልዮኖችን እንዳፈናቀለ ዓለም አቀፉ የፍልሰት ድርጅት አስታወቀ

በኢትዮጵያ ውስጥ፣ ከአራት ሚልዮን በላይ የተቆጠረ ሕዝብ፣ ከመኖሪያ ቀዬው ተፈናቅሎ እንደነበር፣ ዓለም አቀፉ የፍልሰት ድርጅት ይፋ አደረገ፡፡የመፈናቀሉ ዋና ምክንያትም፣ ግጭት እንደኾነ፣ የድርጅቱ መግለጫ አስታውቋል፡፡

በተመሳሳይ ጊዜ ከተፈናቀሉት መሀከል፣ ወደ ቀዬአቸው የተመለሱ ዜጎች ቁጥርም፣ ከሦስት ሚልዮን እንደሚልቅ ድርጅቱ አክሎ ገልጿል፡፡

ዝርዝር ዘገባውን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።

መድረክ / ፎረም

XS
SM
MD
LG