በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

"ባለቤቴን እየደበደቡ ነው የወሰዱት" የክርስቲያን ታደለ ባለቤት


"ባለቤቴን እየደበደቡ ነው የወሰዱት" የክርስቲያን ታደለ ባለቤት
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:43 0:00

የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባል የሆኑት አቶ ክርስቲያን ትላንት ምሽት ከቤታቸው በፀጥታ ኃይሎች መያዛቸውን ባለቤታቸው ተናግረዋል፡፡

የአዲስ አበባ ምክር ቤት አባል የሆኑት ዶ/ር ካሳ ተሸገርም በቁጥጥር ስር መዋላቸው ታውቋል፡፡

የመንግስት ከሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ዶ/ር ለገሰ ቱሉ ዛሬ በሰጡት መግለጫ፣ በአማራ ክልል የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁን ድንጋጌ ተከትሎ ከትላንት አመሻሽ ጀምሮ፣ ከጉዳዩ ጋር ግንኙነት አላቸው የተባሉ ግለሰቦችን በቁጥጥር ስር ማዋል እንደተጀመረ ገልጸዋል፡፡

XS
SM
MD
LG