ዛሬ፣ እ.አ.አ ሐምሌ 20 ቀን፣ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ዓመታዊው የዓለም የስደተኞች ቀን ነው። በዓለም ዙሪያ፣ ከግጭቶች እና ከሌሎችም ስጋቶቻቸው ከለላ ፍለጋ፣ አገራቸውን ጥለው ለወጡ ከ35 ሚሊዮን በላይ ስደተኞች እና ጥገኝነት ጠያቂዎች መፍትሔ ይፈለግላቸው ዘንድ፣ የመንግሥታቱ ድርጅት ባለሥልጣናት ተማጥኖ አቅርበዋል። ሊሳ ሽላይን ከጄኔቫ ያጠናቀረችውን ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጁላይ 26, 2024
የኢትዮጵያውያኑ ባህላዊ ማዕድ እና አብሮነት ታዛ - በሚልዋኪ
-
ጁላይ 26, 2024
የፕሬዝደንት ጆ ባይደን ንግግር
-
ጁላይ 02, 2024
የዩኒቨርሲቲ ማደሪያ ክፍሉን ወደ እውቅ የኢትዮጵያ ቡና መዳረሻ የቀየረው ወጣት
-
ጁላይ 02, 2024
የወጣት ጥፋተኞችን ውጥን ለማቃናት የወጠነው ሕግ ተኮር ጥረት
-
ጁን 30, 2024
ለኢትዮጵያ እግር ኳስ እድገት የአፍሪካውያን ቀደምት ታላላቅ ተጫዋቾች ምክር