በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

“ፖሊሲያችን፥ የግዛት አንድነቷ የተጠበቀ ሉዓላዊት ኢትዮጵያን መደገፍ ነው” - አምባሳደር ማይክ ሐመር


“ፖሊሲያችን፥ የግዛት አንድነቷ የተጠበቀ ሉዓላዊት ኢትዮጵያን መደገፍ ነው” - አምባሳደር ማይክ ሐመር
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:29 0:00

የዩናይትድ ስቴትስ የአፍሪካ ቀንድ ልዩ መልዕክተኛ አምባሳደር ማይክ ሐመር፣ ከትላንት በስቲያ፣ በዩናይትድ ስቴትስ ካሊፎርኒያ ግዛት በሎስ አንጀለስ ከተማ ውስጥ ከሚኖሩ፣ የዐማራ ማኅበረሰብ ተወላጅ ትውልደ ኢትዮጵያውያን አሜሪካውያን ጋራ ተገናኝተው፣ በኢትዮጵያ ወቅታዊ ፖለቲካዊ ጉዳዮች እና በተለይ በዐማራ ማኅበረሰብ ላይ ይፈጸማሉ በተባሉ ጥቃቶች ዙሪያ ተወያይተዋል። ዳንኤል አርጋው ከሎስ አንጀለስ ያጠናቀረውን ስመኝሽ የቆየ ታቀርበዋለች።

XS
SM
MD
LG