በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የብሄራዊ እርቅ ጥያቄ ፈተናዎች


ዩናይትድ ስቴትስ በሚገኘው የሚሲሲፒ ዩንቨርስቲ የጋዜጠኝነት ትምህርት ክፍል መምህር እና የዓለም አቀፍ ፕሮግራሞች አስተባባሪ ዶክተር ዘነበ በየነ
ዩናይትድ ስቴትስ በሚገኘው የሚሲሲፒ ዩንቨርስቲ የጋዜጠኝነት ትምህርት ክፍል መምህር እና የዓለም አቀፍ ፕሮግራሞች አስተባባሪ ዶክተር ዘነበ በየነ

በሰሜን ኢትዮጵያ የነበረውን ግጭት ለማቆም የሰላም ስምምነት ከተፈረመ ወራቶች ቢቆጠሩም፣ በኢትዮጵያ የሚታየው የፖለቲካ አለመረጋጋት እና በተለያዩ የሀገሪቱ አካባቢዎች የሚካሄዱ ግጭቶች አሁንም እንደቀጠሉ ናቸው። ለመሆኑ ለኢትዮጵያ መረጋጋት ስጋት ሆነው የቀጠሉ ጉዳዮች ምንድን ናቸው? ሀገሪቱን ወደ ሰላም እና እርቅ ሂደት ለመውሰድ የሚደረጉ ጥረቶች ላይ ምን ያክል እንቅፋት ሆነዋል ስንል በኢትዮጵያ ፖለቲካዊ ጉዳዮች ላይ ተንታኝ የሆኑትን ዩናይትድ ስቴትስ በሚገኘው የሚሲሲፒ ዩንቨርስቲ የጋዜጠኝነት ትምህርት ክፍል መምህር ዶክተር ዘነበ በየነን አነጋግረናቸዋል።

(ዝርዝሩን ከታች ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያገኛሉ)

የብሄራዊ እርቅ ጥያቄ ፈተናዎች
please wait

No media source currently available

0:00 0:16:23 0:00

XS
SM
MD
LG