በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

“በጉጂ የተከሰተዉ ድርቅ አሁንም ትኩረት ይሻል” - ተመድ


“በጉጂ የተከሰተዉ ድርቅ አሁንም ትኩረት ይሻል” - ተመድ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:50 0:00

“በጉጂ የተከሰተዉ ድርቅ አሁንም ትኩረት ይሻል” - ተመድ

በተባበሩት መንግሥታት የሰብአዊ ድጋፍ ማስተባበሪያ ቢሮ በደቡብ ኢትዮጵያ በተለይ በጉጂ ዞን የተከሰተው ድርቅ ልዩ ትኩረት እንደሚያስፈለግ ገለፀ።

ቢሮው ዛሬ ባወጣው መግለጫ በተለይ የምግብ እና የመጠጥ ውሃ እጥረት ዋነኛ ጉዳዮች መሆናቸውን ጠቅሶ አርባ ሁለት በመቶ የሚሆኑ የምዕራብ ጉጂ ነዋሪዎች አስቸኳይ የምግብ ድጋፍ እንደሚያስፈልጋቸው ይፋ አድርጓል።

የጉጅ ዞን ነዋሪዎች በበኩላቸው እየቀረበ ያለው የሰብአዊ ድጋፍ በቂ ያለ መሆኑን ይናገራሉ።

ሙሉ ዘገባውን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።

XS
SM
MD
LG