በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የዓለም ጤና ድርጅት ለትግራይ ክልል የመድኃኒትና የሕክምና ቁሳቁስ ድጋፍ አደረገ


የዓለም ጤና ድርጅት ለትግራይ ክልል የመድኃኒትና የሕክምና ቁሳቁስ ድጋፍ አደረገ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:56 0:00

የዓለም ጤና ድርጅት ለትግራይ ክልል የመድኃኒትና የሕክምና ቁሳቁስ ድጋፍ አደረገ

የዓለም ጤና ድርጅት ለትግራይ ክልል 122 ሜትሪክ ቶን መድኃኒትና የሕክምና ቁሳቁስ ድጋፍ አደረገ። የተደረገው ድጋፍ ተስፋ ሰጪ መሆኑንን የክልሉ ጤና ቢሮ አስታውቋል።

የመድኃኒትና የሕክምና ቁሳቁስ ርክክቡ ትናንት በመቐለ ከተማ ተፈፅሟል።

ሙሉ ዘገባውን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ፡፡

XS
SM
MD
LG