በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የአፍሪካ የምግብ ዋስትና አደጋ ተጋርጦበርታል


የአፍሪካ የምግብ ዋስትና አደጋ ተጋርጦበርታል
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:16 0:00

የአፍሪካ የምግብ ዋስትና አደጋ ተጋርጦበርታል

የአፍሪካ መሪዎችና የልማት አጋሮቿ ሴኔጋል ውስጥ እየተካሄደ ባለው የምግብ ዋስትና ጉባዔ ላይ የአህጉሪቱን የግብርና ምርት ማሳደግ በሚቻልበት ሁኔታ ላይ ይወያያሉ ተብሎ ይጠበቃል።

የአየር ንብረት ለውጥ ያስከተለው ቀውስ፣ የተጋነነ የዋጋ ንረትና የሩስያ የዩክሬን ወረራ ያስከተለው ተፅዕኖ ተደማምረው በመላ አፍሪካ የምግብ ዋስትና የበረታ አደጋ ላይ መውደቁ ተነግሯል።

ዝርዝሩን ከተያያዘው ፋይል ያዳምጡ።

XS
SM
MD
LG