ኢትዮጵያ:- የሰላም መንገዶች - ልዩ የቴሌቪዥን ውይይት
“ኢትዮጵያ:- የሰላም መንገዶች” ሰሜን ኢትዮጵያ ውስጥ በተካሄደው ጦርነት ላይ ያተኮረ የአንድ ሰዓት ልዩ የቴሌቪዥን ውይይት ነው። ዩናይትድ ስቴትስ ውስጥ የሚኖሩ ትውልደ-ኢትዮጵያና ኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ በውይይቱ ላይ ተሳትፈዋል። የተቀረፀው ኅዳር 24/2015 ዓ.ም ዋሽንግተን ዲሲ ውስጥ ሲሆን የመጀመሪያው ክፍል ታኅሣሥ 3/2015 ተላልፏል። ሁለተኛው ክፍል ደግሞ ታኅሣሥ 4/2015 ዓ.ም ይተላለፋሉ። ሙሉውን ውይይት ዌብሳይትና ፌስቡክ ገፃችን ላይ ይገኛል።

5
“ኢትዮጵያ:- የሰላም መንገዶች” ሰሜን ኢትዮጵያ ውስጥ በተካሄደው ጦርነት ላይ ያተኮረ የአንድ ሰዓት ልዩ የቴሌቪዥን ውይይት ሲቀረፅ የስቱዲዮ ተጋባዥ ተሣታፊዎች። ኅዳር/14/1995 ዋሽንግተን ዲሲ/ ቪኦኤ ስቱዲዮ

6
“ኢትዮጵያ:- የሰላም መንገዶች” ሰሜን ኢትዮጵያ ውስጥ በተካሄደው ጦርነት ላይ ያተኮረ የአንድ ሰዓት ልዩ የቴሌቪዥን ውይይት ሲቀረፅ የስቱዲዮ ተጋባዥ ተሣታፊዎች። ኅዳር/14/1995 ዋሽንግተን ዲሲ/ ቪኦኤ ስቱዲዮ

7
የአሜሪካ ድምፅ አፍሪካ ዲቪዥን ዳይሬክተር ሳልዋ ጃፋሪ፣ የአፍሪካ ዲቪዥን የፕሮግራም ሥራ አስኪያጅ ምዋሞዮ ሃምዛ፣ የአፍሪካ ቀንድ ተጠባባቂ ኃላፊ ሰለሞን አባተና የስቱዲዮ አወያይ አሉላ ከበደ።

8
ሰሜን ኢትዮጵያ ውስጥ በተካሄደው ጦርነት ላይ ያተኮረ የአንድ ሰዓት ልዩ የቴሌቪዥን ውይይት ሲቀረፅ የስቱዲዮ ተጋባዥ ተሣታፊዎችና የአሜሪካ ድምፅ ባልደረቦችኅዳር/14/1995 ዋሽንግተን ዲሲ/ ቪኦኤ ስቱዲዮ