ኢትዮጵያ:- የሰላም መንገዶች - ልዩ የቴሌቪዥን ውይይት
“ኢትዮጵያ:- የሰላም መንገዶች” ሰሜን ኢትዮጵያ ውስጥ በተካሄደው ጦርነት ላይ ያተኮረ የአንድ ሰዓት ልዩ የቴሌቪዥን ውይይት ነው። ዩናይትድ ስቴትስ ውስጥ የሚኖሩ ትውልደ-ኢትዮጵያና ኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ በውይይቱ ላይ ተሳትፈዋል። የተቀረፀው ኅዳር 24/2015 ዓ.ም ዋሽንግተን ዲሲ ውስጥ ሲሆን የመጀመሪያው ክፍል ታኅሣሥ 3/2015 ተላልፏል። ሁለተኛው ክፍል ደግሞ ታኅሣሥ 4/2015 ዓ.ም ይተላለፋሉ። ሙሉውን ውይይት ዌብሳይትና ፌስቡክ ገፃችን ላይ ይገኛል።
![“ኢትዮጵያ:- የሰላም መንገዶች” ሰሜን ኢትዮጵያ ውስጥ በተካሄደው ጦርነት ላይ ያተኮረ የአንድ ሰዓት ልዩ የቴሌቪዥን ውይይት ሲቀረፅ የስቱዲዮ ተጋባዥ ተሣታፊዎች። ኅዳር/14/1995 ዋሽንግተን ዲሲ/ ቪኦኤ ስቱዲዮ](https://gdb.voanews.com/03370000-0aff-0242-4623-08dae1f42d7f_w1024_q10_s.jpeg)
5
“ኢትዮጵያ:- የሰላም መንገዶች” ሰሜን ኢትዮጵያ ውስጥ በተካሄደው ጦርነት ላይ ያተኮረ የአንድ ሰዓት ልዩ የቴሌቪዥን ውይይት ሲቀረፅ የስቱዲዮ ተጋባዥ ተሣታፊዎች። ኅዳር/14/1995 ዋሽንግተን ዲሲ/ ቪኦኤ ስቱዲዮ
![“ኢትዮጵያ:- የሰላም መንገዶች” ሰሜን ኢትዮጵያ ውስጥ በተካሄደው ጦርነት ላይ ያተኮረ የአንድ ሰዓት ልዩ የቴሌቪዥን ውይይት ሲቀረፅ የስቱዲዮ ተጋባዥ ተሣታፊዎች። ኅዳር/14/1995 ዋሽንግተን ዲሲ/ ቪኦኤ ስቱዲዮ](https://gdb.voanews.com/09410000-0a00-0242-b99a-08dae1f42250_w1024_q10_s.jpeg)
6
“ኢትዮጵያ:- የሰላም መንገዶች” ሰሜን ኢትዮጵያ ውስጥ በተካሄደው ጦርነት ላይ ያተኮረ የአንድ ሰዓት ልዩ የቴሌቪዥን ውይይት ሲቀረፅ የስቱዲዮ ተጋባዥ ተሣታፊዎች። ኅዳር/14/1995 ዋሽንግተን ዲሲ/ ቪኦኤ ስቱዲዮ
![የአሜሪካ ድምፅ አፍሪካ ዲቪዥን ዳይሬክተር ሳልዋ ጃፋሪ፣ የአፍሪካ ዲቪዥን የፕሮግራም ሥራ አስኪያጅ ምዋሞዮ ሃምዛ፣ የአፍሪካ ቀንድ ተጠባባቂ ኃላፊ ሰለሞን አባተና የስቱዲዮ አወያይ አሉላ ከበደ።](https://gdb.voanews.com/09410000-0a00-0242-29a8-08dae1f44609_w1024_q10_s.jpg)
7
የአሜሪካ ድምፅ አፍሪካ ዲቪዥን ዳይሬክተር ሳልዋ ጃፋሪ፣ የአፍሪካ ዲቪዥን የፕሮግራም ሥራ አስኪያጅ ምዋሞዮ ሃምዛ፣ የአፍሪካ ቀንድ ተጠባባቂ ኃላፊ ሰለሞን አባተና የስቱዲዮ አወያይ አሉላ ከበደ።
![ሰሜን ኢትዮጵያ ውስጥ በተካሄደው ጦርነት ላይ ያተኮረ የአንድ ሰዓት ልዩ የቴሌቪዥን ውይይት ሲቀረፅ የስቱዲዮ ተጋባዥ ተሣታፊዎችና የአሜሪካ ድምፅ ባልደረቦችኅዳር/14/1995 ዋሽንግተን ዲሲ/ ቪኦኤ ስቱዲዮ](https://gdb.voanews.com/022a0000-0aff-0242-b3a7-08dae1f451b8_w1024_q10_s.jpg)
8
ሰሜን ኢትዮጵያ ውስጥ በተካሄደው ጦርነት ላይ ያተኮረ የአንድ ሰዓት ልዩ የቴሌቪዥን ውይይት ሲቀረፅ የስቱዲዮ ተጋባዥ ተሣታፊዎችና የአሜሪካ ድምፅ ባልደረቦችኅዳር/14/1995 ዋሽንግተን ዲሲ/ ቪኦኤ ስቱዲዮ