በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ደቡብ ወሎ ዞን የሚገኙ ተፈናቃዮች አቤቱታ

ደቡብ ወሎ ዞን የሚገኙ ተፈናቃዮች አቤቱታ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:12 0:00

ደቡብ ወሎ ዞን የሚገኙ ተፈናቃዮች አቤቱታ

ከኦሮምያ ክልል የተለያዩ አካባቢዎች ተፈናቅለው በአማራ ክልል ደቡብ ወሎ ዞን ቃሉ ወረዳ ሃርቡ ከተማ የሚገኙ ተፈናቃዮች ያለ መጓጓዣ አቅርቦት ወደ ሌላ ቦታ እንዲዛወሩ እንደተነገራቸው ገለፁ።

የደቡብ ወሎ ዞን አደጋ መከላከልና ምግብ ዋስትና ማስተባበሪያ ጽሕፈት ቤት ቅሬታውን አልተቀበለውም።

/ዝርዝር ዘገባውን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ/

This item is part of
XS
SM
MD
LG