በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የሠላም ሥምምነቱ የኢትዮጵያን ምጣኔ ኃብት ለማነቃቃት እንደሚያግዝ ባለሙያዎች እየተናገሩ ነው


የሠላም ሥምምነቱ የኢትዮጵያን ምጣኔ ኃብት ለማነቃቃት እንደሚያግዝ ባለሙያዎች እየተናገሩ ነው
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:10 0:00

የሠላም ሥምምነቱ የኢትዮጵያን ምጣኔ ኃብት ለማነቃቃት እንደሚያግዝ ባለሙያዎች እየተናገሩ ነው

ሥምምነቱ በኢኮኖሚ ተዋናዮች ዘንድ የእርግጠኝነትን ስሜት ስለሚፈጥር የውጭ ብድርና የኢንቨስትመንት ፍሰት እንዲጨምሩ እንደሚያደፋፍሩ የምጣኔ ኃብት ባለሙያው አቶ ጌታቸው ተክለማርያም ለቪኦኤ ገልፀዋል።

ሌላው ባለሙያ ዶ/ር ስሜነህ ባሴ ደግሞ ሥምምነቱ በጦነቱ ምክንያት ተቋርጠው የነበሩ ዓለምአቀፍ ዕድሎችን መልሶ ሊያስቀጥል እንደሚችልም አመልክተዋል።

/ዝርዝር ዘገባውን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ/

XS
SM
MD
LG