በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የሠላም ሥምምነቱ የኢትዮጵያን ምጣኔ ኃብት ለማነቃቃት እንደሚያግዝ ባለሙያዎች እየተናገሩ ነው


የሠላም ሥምምነቱ የኢትዮጵያን ምጣኔ ኃብት ለማነቃቃት እንደሚያግዝ ባለሙያዎች እየተናገሩ ነው
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:10 0:00

ሥምምነቱ በኢኮኖሚ ተዋናዮች ዘንድ የእርግጠኝነትን ስሜት ስለሚፈጥር የውጭ ብድርና የኢንቨስትመንት ፍሰት እንዲጨምሩ እንደሚያደፋፍሩ የምጣኔ ኃብት ባለሙያው አቶ ጌታቸው ተክለማርያም ለቪኦኤ ገልፀዋል።

ሌላው ባለሙያ ዶ/ር ስሜነህ ባሴ ደግሞ ሥምምነቱ በጦነቱ ምክንያት ተቋርጠው የነበሩ ዓለምአቀፍ ዕድሎችን መልሶ ሊያስቀጥል እንደሚችልም አመልክተዋል።

/ዝርዝር ዘገባውን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ/

XS
SM
MD
LG