በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

አቶ ዘመነ ካሴ ለሁለተኛ ጊዜ ፍ/ቤት ቀረቡ


ፖሊስ በተለያዩ ወንጀሎች ጠርጥሪያቸዋለሁ ያላቸው አቶ ዘመነ ካሴ ዛሬ ለሁለተኛ ጊዜ ፍርድ ቤት ቀርበዋል።

ጠበቃቸው አቶ በሙሉ ታደሰ ለአሜሪካ ድምፅ እንደተናገሩት ፖሊስ ከባንክና ከብሄራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት ተጨማሪ መረጃ ያስፈልገኛል ሲል የ14 ቀን ተጨማሪ ጊዜ ቢጠይቅም ፍርድ ቤቱ የሰጠው የ7 ቀን ቀጠሮ ነው።

[ሙሉውን ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ያገኛሉ]

አቶ ዘመነ ካሴ ለሁለተኛ ጊዜ ፍ/ቤት ቀረቡ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:28 0:00

XS
SM
MD
LG