በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

አቶ ዘመነ ካሴ ለሁለተኛ ጊዜ ፍ/ቤት ቀረቡ


አቶ ዘመነ ካሴ ለሁለተኛ ጊዜ ፍ/ቤት ቀረቡ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:28 0:00

ፖሊስ በተለያዩ ወንጀሎች ጠርጥሪያቸዋለሁ ያላቸው አቶ ዘመነ ካሴ ዛሬ ለሁለተኛ ጊዜ ፍርድ ቤት ቀርበዋል።

ጠበቃቸው አቶ በሙሉ ታደሰ ለአሜሪካ ድምፅ እንደተናገሩት ፖሊስ ከባንክና ከብሄራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት ተጨማሪ መረጃ ያስፈልገኛል ሲል የ14 ቀን ተጨማሪ ጊዜ ቢጠይቅም ፍርድ ቤቱ የሰጠው የ7 ቀን ቀጠሮ ነው።

የዘገባውን ዝርዝር ከዚህ ያድምጡ።

XS
SM
MD
LG