በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የሦስት የሚዲያ ባለሞያዎች የዋስትና ይግባኝ ክርክር ለውሳኔ ተቀጠረ


የሦስት የሚዲያ ባለሞያዎች የዋስትና ይግባኝ ክርክር ለውሳኔ ተቀጠረ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:28 0:00

የፍትሕ መጽሔት ማኔጂንግ ዳይሬክተር ተመስገን ደሳለኝ ፣ የ“ገበያኑ” ዩቲዩብ ሚዲያ መስራች እና አዘጋጅ ሰለሞን ሹምዬ እና የ”ሮሃ”ዋ መዓዛ መሐመድ 10 ሺሕ ዋስ አስይዘው እንዲፈቱ ፍርድ ቤት ትናንት ትዕዛዝ ቢሰጥም፣ ፖሊስ ዋስትናውን በመቃወም ይግባኝ በመጠየቁ ምክንያት አልተፈቱም፡፡ /ሙሉውን ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ያገኛሉ/

XS
SM
MD
LG