ኤርትራዊያን ስደተኞች በኢትዮጵያ ጦርነት “እጅግ አሰቃቂ” ጥቃት እንደደረሰባቸው ገለፁ
- ቪኦኤ ዜና
በሺዎች የሚቆጠሩ ኤርትራዊያን በእጅጉ ተረብሸው እና የሚያደርጉት ጠፍቷቸው፤ ከሚወዷቸው የቤተሰብ አባላት ተነጣጥለው፣ ከቦምብ እና ከተኩስ ለማምለጥ መሸሸጊያ ፍለጋ እግራቸው ወዳመራቸው ሲጓዙ ማየት በኢትዮጵያ ለተራዘመ ጊዜ በተካሄደው ጦርነት የተለመደ ትእይንት እየሆነ መጣቷል።በምስራቅ አፋር ክልል በሚገኘው የባህራሌ የስደተኞች መጠለያ ጣቢያ ከደረሰው ጥቃቱ የተረፉ ወገኖች ከአጎራባች ትግራይ በመጡ ተዋጊዎች ተፈፅሞብናል ያሉት ጥቃት “እጅግ አሰቃቂ” ሲሉ ጠርተውታል።
ተመሳሳይ ርእስ
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 14, 2025
በአፍሪካ የኅይል አቅርቦት ላይ ያተኮረውና በዋሽንግተን ዲሲ የተካሔደው ጉባኤ
-
ማርች 14, 2025
የኢትዮጵያውያት ሴቶች ጥያቄ ምንድን ነው? - የአድማጭ ተመልካቾች አስተያየት
-
ማርች 13, 2025
አርቲስት አንዱዓለም ጎሣ ተጨማሪ 13 ቀናትን በእስር እንዲቆይ ፍርድ ቤት ፈቀደ
-
ማርች 13, 2025
ሩሲያ የተቆጣጠረቻቸውን የዩክሬን ግዛቶች እንደያዘች መቀጠል ትሻለች