ኤርትራዊያን ስደተኞች በኢትዮጵያ ጦርነት “እጅግ አሰቃቂ” ጥቃት እንደደረሰባቸው ገለፁ
- ቪኦኤ ዜና
በሺዎች የሚቆጠሩ ኤርትራዊያን በእጅጉ ተረብሸው እና የሚያደርጉት ጠፍቷቸው፤ ከሚወዷቸው የቤተሰብ አባላት ተነጣጥለው፣ ከቦምብ እና ከተኩስ ለማምለጥ መሸሸጊያ ፍለጋ እግራቸው ወዳመራቸው ሲጓዙ ማየት በኢትዮጵያ ለተራዘመ ጊዜ በተካሄደው ጦርነት የተለመደ ትእይንት እየሆነ መጣቷል።በምስራቅ አፋር ክልል በሚገኘው የባህራሌ የስደተኞች መጠለያ ጣቢያ ከደረሰው ጥቃቱ የተረፉ ወገኖች ከአጎራባች ትግራይ በመጡ ተዋጊዎች ተፈፅሞብናል ያሉት ጥቃት “እጅግ አሰቃቂ” ሲሉ ጠርተውታል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጁን 05, 2023
በኢትዮጵያ የሰዎችን ደብዛ ማጥፋት መቆም እንዳለበት ኢሰመኮ አሳሰበ
-
ጁን 03, 2023
ባንተኛስ?!
-
ጁን 02, 2023
በመስጂዶች ማፍረስ በቀጠለው ተቃውሞ የሦስት ሰዎች ሕይወት ማለፉ ተገለጸ