በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኤርትራዊያን ስደተኞች በኢትዮጵያ ጦርነት “እጅግ አሰቃቂ” ጥቃት እንደደረሰባቸው ገለፁ


ኤርትራዊያን ስደተኞች በኢትዮጵያ ጦርነት “እጅግ አሰቃቂ” ጥቃት እንደደረሰባቸው ገለፁ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:56 0:00

በሺዎች የሚቆጠሩ ኤርትራዊያን በእጅጉ ተረብሸው እና የሚያደርጉት ጠፍቷቸው፤ ከሚወዷቸው የቤተሰብ አባላት ተነጣጥለው፣ ከቦምብ እና ከተኩስ ለማምለጥ መሸሸጊያ ፍለጋ እግራቸው ወዳመራቸው ሲጓዙ ማየት በኢትዮጵያ ለተራዘመ ጊዜ በተካሄደው ጦርነት የተለመደ ትእይንት እየሆነ መጣቷል።በምስራቅ አፋር ክልል በሚገኘው የባህራሌ የስደተኞች መጠለያ ጣቢያ ከደረሰው ጥቃቱ የተረፉ ወገኖች ከአጎራባች ትግራይ በመጡ ተዋጊዎች ተፈፅሞብናል ያሉት ጥቃት “እጅግ አሰቃቂ” ሲሉ ጠርተውታል።

XS
SM
MD
LG