ኤርትራዊያን ስደተኞች በኢትዮጵያ ጦርነት “እጅግ አሰቃቂ” ጥቃት እንደደረሰባቸው ገለፁ
- ቪኦኤ ዜና
በሺዎች የሚቆጠሩ ኤርትራዊያን በእጅጉ ተረብሸው እና የሚያደርጉት ጠፍቷቸው፤ ከሚወዷቸው የቤተሰብ አባላት ተነጣጥለው፣ ከቦምብ እና ከተኩስ ለማምለጥ መሸሸጊያ ፍለጋ እግራቸው ወዳመራቸው ሲጓዙ ማየት በኢትዮጵያ ለተራዘመ ጊዜ በተካሄደው ጦርነት የተለመደ ትእይንት እየሆነ መጣቷል።በምስራቅ አፋር ክልል በሚገኘው የባህራሌ የስደተኞች መጠለያ ጣቢያ ከደረሰው ጥቃቱ የተረፉ ወገኖች ከአጎራባች ትግራይ በመጡ ተዋጊዎች ተፈፅሞብናል ያሉት ጥቃት “እጅግ አሰቃቂ” ሲሉ ጠርተውታል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጃንዩወሪ 31, 2023
“እስራኤል እና ፍልስጤም በሰላም የሚኖሩበት መፍትሄ ግድ ነው” ብሊንከን
-
ጃንዩወሪ 31, 2023
ንግድ ባንክ በትግራይ የሂሳብ ሥራ ማጠናቀቁን ገለፀ
-
ጃንዩወሪ 31, 2023
ደቡብ አፍሪካ የሚገኙ ኢትዮጵያውያን በአጋቾች ይደርስብናል ያሉትን ጥቃት ተቃወሙ
-
ጃንዩወሪ 31, 2023
በኦሮምያ እና ሶማሌ ክልሎች ኮሌራ እየተስፋፋ ነው
-
ጃንዩወሪ 31, 2023
ዲላ መንገድ ላይ ሰዎች በታጣቂዎች ተገደሉ
-
ጃንዩወሪ 31, 2023
መታወቂያ ማግኘት ያልቻሉ ተፈናቃዮች አቤቱታ