በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የህግ ተቋማቱ ኢትዮጵያን በአፍሪካ ሰብዓዊ እና ህዝቦች መብት ኮሚሽን ፊት ከሰሱ


የህግ ተቋማቱ ኢትዮጵያን በአፍሪካ ሰብዓዊ እና ህዝቦች መብት ኮሚሽን ፊት ከሰሱ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:04 0:00

ሶስት ለትርፍ ያልተቋቋሙ የህግ ተቋማት በመተባበር ኢትዮጵያን በአፍሪካ ሰብዓዊና የህዝቦች መብት ኮሚሽን ፊት መክሰሳቸው ተሰምቷል። ከተቋማቱ መካከል አንዱ የሆነው ሌጋል አክሽን ወርልድ ዋይድ (ዓለም አቀፍ የህግ -ትግበራ ) ኃላፊ አንተኒያ መልቪ ለአሜሪካ ድምጽ እንደተናገሩት፣ ክሱ በሰሜን ኢትዮጵያ የነበረውን ጦርነት ተከትሎ የዜጎቿን ደህንነት ካለመጠበቋ ጋር በተያያዘ የቀረበ ነው። ሙሉውን ዘገባ ይከታተሉ።

XS
SM
MD
LG