በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የላሊበላ ዕለታዊ በረራ ተጀመረ


የላሊበላ ዕለታዊ በረራ ተጀመረ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:18 0:00

የላሊበላ ዕለታዊ በረራ ተጀመረ

የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ላሊበላ የሚያደርገውን ዕለታዊ በረራ ዛሬ እንደገና ጀምሯል።

በሌላ በኩል የአማራ ክልል ውስጥ ህወሓት ተቆጣጥሯቸው በነበረ ሰባት ዞኖችና አንድ ከተማ ውስጥ ደርሷል የሚባለውን ጥፋት “በሳይንሣዊ መንገድ” የሚያጠና ግብረኃይል መቋቋሙንና ሥራ መጀመሩን የክልሉ መንግሥት አስታውቋል።

ክልሉ ውስጥ መሠረታዊ አገልግሎት የሚሰጡ ተቋማት ሁሉ ሥራ መጀመራቸውም ተገልጿል።

XS
SM
MD
LG