በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ገና በዓልን በላሊበላ


ፎቶ ፋይል፦ ላሊበላ
ፎቶ ፋይል፦ ላሊበላ

የህወሓት ታጣቂዎች ይዘውት በነበረው የላሊበላ ከተማ የገናን በዓል ለማክበር እየተዘጋጀ መሆኑን የአማራ ክልል መንግሥት አስታወቀ።

የክልሉ ባህልና ቱሪዝም ቢሮ ምክትል ኃላፊ ዛሬ በሰጡት መግለጫ ክልሉ የወደሙ ንብረቶችን በመጠገን ላይ እንደሚገኝ ተናግረዋል።

ዝርዝር ዘገባውን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

ገና በዓልን በላሊበላ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:06 0:00


XS
SM
MD
LG