በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የህወሃት ከባድ መሳሪያዎች በሰላማዊ ሰዎች ላይ ጉዳት አደረሱ


የህወሃት ከባድ መሳሪያዎች በሰላማዊ ሰዎች ላይ ጉዳት አደረሱ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:17 0:00

የህወሃት ከባድ መሳሪያዎች በሰላማዊ ሰዎች ላይ ጉዳት አደረሱ

ጦርነት ከሚካሄድባቸው የደሴ ከተማ አቅራቢያ አካባቢዎች የህውሃት ኃይሎች ወደ ከተማዋ በተኮሱት ከባድ መሳሪያ በሰዎች ላይ የሞትና የአካል ጉዳት መድረሱን የደሴ ከተማ አስተዳዳር ገለጸ፡፡

ከአሜሪካ ድምጽ ራዲዮ ጋር ቆይታ የነበራቸው የከተማዋ ምክትል ከንቲባ ሰይድ የሱፍ ከባድ መሳሪያዎቹ ንጹኃንን ኢላማ አድረገዋል ሲሉ ይከሳሉ፡፡

ከተማዋ ውስጥ ዛሬ ተፈጥሮ ነበር ባሉት የሃሰት ፕሮፓጋንዳ በህዝቡ ዘንድ መደናገት ቢከሰትም አሁን ከተማዋ አስተማማኝ ሰላም ናት ብለዋል፡፡

XS
SM
MD
LG