No media source currently available
የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ለተፈናቀሉ የድጋፍ ዘመቻ ጀመረ
Print
የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ፣ ከተለያዩ አካባቢዎች ለተፈናቀሉ ዜጐች ድጋፍ የሚውል የሰብዓዊ ድጋፍ ዘመቻ መጀመሩን አስታወቀ ለዚሁ የሰብዓዊ ድጋፍ የሚውል የጋራ የባንክ ሂሳብ ቁጥር የተከፈተ ሲሆን ሕብረተሰቡ ለተጎጂዎች ድጋፉን እንዲያደርግ የኃይማኖት አባቶች ጥሪ አቅርበዋል፡፡