በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ለተፈናቀሉ የድጋፍ ዘመቻ ጀመረ


የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ለተፈናቀሉ የድጋፍ ዘመቻ ጀመረ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:01 0:00

የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ፣ ከተለያዩ አካባቢዎች ለተፈናቀሉ ዜጐች ድጋፍ የሚውል የሰብዓዊ ድጋፍ ዘመቻ መጀመሩን አስታወቀ ለዚሁ የሰብዓዊ ድጋፍ የሚውል የጋራ የባንክ ሂሳብ ቁጥር የተከፈተ ሲሆን ሕብረተሰቡ ለተጎጂዎች ድጋፉን እንዲያደርግ የኃይማኖት አባቶች ጥሪ አቅርበዋል፡፡

XS
SM
MD
LG