በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ትግራይ ውስጥ ተፈናቃዮች ወከባና ድብደባ እንደደረሰባቸው ተናገሩ


ትግራይ ውስጥ ተፈናቃዮች ወከባና ድብደባ እንደደረሰባቸው ተናገሩ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:46 0:00

በትግራይ ክልል ሽሬ እንዳስላሴ ከተማ ከተፈናቃዮች ማቆያዎች “በወታደሮች ታፍነው ተወሰዱ” የተባሉ ሰዎች ትናንት ማምሻውን መመለሳቸው ተገለፀ። በኢትዮጵያና ኤርትራ ወታደሮች ታፍነው መወሰዳቸውን እና ድብደባ ተፈጸሞብናል ማለታቸውን ጠቅሶ ሙሉጌታ አፅብሃ ከመቀሌ ያጠናቀረውን ዘገባ አድርሶናል።

XS
SM
MD
LG