በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ወጣቶች ለምን ማንበብ አለባቸው?


 የሆራይዘን የመፅሃፍ ክለብ ኮሚቴ አባላት
የሆራይዘን የመፅሃፍ ክለብ ኮሚቴ አባላት

የኢትዮጵያውያን የማንበብ ባህል ከግዜ ወደ ግዜ እየቀነሰ መምጣቱ ያሳሰባቸው በአሜሪካን ሀገር ሚኖሶታ ክፍለ ግዛት የሚኖሩ ወጣቶች የማንበብ ባህልን ለማሳደግና በእውቀት ላይ የተመሰረተ ውይይትን ለማዳበር የሚረዳ 'ሆራይዘን' የተሰኘ የመፅሃፍ ክለብ በማቋቋም በተለያዩ የማህበራዊ ትስስር ገፆች አማካኝነት አንባቢያንን እያሰባሰቡ ይገኛሉ። አለማንበብ የእውቀት አድማሳችንን አጥብቦ ሁለንተናዊ እድገት እንዳናገኝ ማነቆ ሆኖናል የሚሉት ወጣቶች የተለያዩ ማህበራዊ ጉዳዮችን የሚዳስሱ መፅሃፍትን በማንበብና በማወያየት አንድ አመት አስቆጥረዋል።

(ዝርዝሩን ከተያያዘው ፋይል ያዳምጡ)

ወጣቶች ለምን ማንበብ አለባቸው?
please wait

No media source currently available

0:00 0:15:44 0:00



XS
SM
MD
LG