የኢትዮጵያውያን የማንበብ ባህል ከግዜ ወደ ግዜ እየቀነሰ መምጣቱ ያሳሰባቸው በአሜሪካን ሀገር ሚኖሶታ ክፍለ ግዛት የሚኖሩ ወጣቶች የማንበብ ባህልን ለማሳደግና በእውቀት ላይ የተመሰረተ ውይይትን ለማዳበር የሚረዳ 'ሆራይዘን' የተሰኘ የመፅሃፍ ክለብ በማቋቋም በተለያዩ የማህበራዊ ትስስር ገፆች አማካኝነት አንባቢያንን እያሰባሰቡ ይገኛሉ። አለማንበብ የእውቀት አድማሳችንን አጥብቦ ሁለንተናዊ እድገት እንዳናገኝ ማነቆ ሆኖናል የሚሉት ወጣቶች የተለያዩ ማህበራዊ ጉዳዮችን የሚዳስሱ መፅሃፍትን በማንበብና በማወያየት አንድ አመት አስቆጥረዋል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጃንዩወሪ 16, 2025
የአክሱም ፍርድ ቤት የሒጃብ ክልከላ ውሳኔን በጊዜያዊነት አገደ
-
ጃንዩወሪ 16, 2025
የኢትዮጵያን የሙዚቃ ታሪክ የከተበው ደራሲ
-
ጃንዩወሪ 16, 2025
የዶናልድ ትረምፕ ዕጩ የመከላከያ ሚንስትር በሕግ መወሰኛው ምክር ቤት ብርቱ ጥያቄ ገጠማቸው
-
ጃንዩወሪ 15, 2025
"እጅግ ከፍተኛ" የሰውነት ክብደትን ለማከም የዋሉት ዐዲሶቹ መድኃኒቶች የሚሹት ጥንቃቄ
-
ጃንዩወሪ 14, 2025
‘ዩናይትድ ስቴትስ በውጭ ፖሊሲዋ የተነሳ ይበልጥ ጠንካራ ነች’ - ባይደን
-
ጃንዩወሪ 14, 2025
የትረምፕ የሀገር ውስጥና የውጪ ፖሊሲዎች ምን ይመስላሉ?