የኢትዮጵያውያን የማንበብ ባህል ከግዜ ወደ ግዜ እየቀነሰ መምጣቱ ያሳሰባቸው በአሜሪካን ሀገር ሚኖሶታ ክፍለ ግዛት የሚኖሩ ወጣቶች የማንበብ ባህልን ለማሳደግና በእውቀት ላይ የተመሰረተ ውይይትን ለማዳበር የሚረዳ 'ሆራይዘን' የተሰኘ የመፅሃፍ ክለብ በማቋቋም በተለያዩ የማህበራዊ ትስስር ገፆች አማካኝነት አንባቢያንን እያሰባሰቡ ይገኛሉ። አለማንበብ የእውቀት አድማሳችንን አጥብቦ ሁለንተናዊ እድገት እንዳናገኝ ማነቆ ሆኖናል የሚሉት ወጣቶች የተለያዩ ማህበራዊ ጉዳዮችን የሚዳስሱ መፅሃፍትን በማንበብና በማወያየት አንድ አመት አስቆጥረዋል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ዲሴምበር 06, 2023
ብሔር ተኮር ትርክቶች ግጭቶችን እያባባሱ እንደኾነ የፖለቲካ ፓርቲዎች ገለጹ
-
ኖቬምበር 29, 2023
ዩክሬን አጋሮቿ የመካላከያ ምርቶቻቸውን እንዲያሳድጉ ጠየቀች
-
ኖቬምበር 10, 2023
የዐድዋ ዜሮ ዜሮ ሙዝየም ሥነ ጥበብ ሥራዎች ዳግም እንዲታዩ ማኅበሩ ጠየቀ
-
ኦክቶበር 28, 2023
ህወሓት ለዛሬ በጠራው የካድሬ ስብሰባ ባጸደቀው አጀንዳ ላይ ነገ ይወያያል ተባለ
-
ኦክቶበር 11, 2023
ኢትዮጵያን በዓለም አቀፍ ዲፕሎማሲ ዐይን የቃኘ መጽሃፍ ለንባብ በቃ
-
ሴፕቴምበር 21, 2023
የአወዛጋቢዋ አውራ ጎዳና ወይም ቆርኬ ጥቃት አጠያያቂ እንደኾነ ነው