የኢትዮጵያውያን የማንበብ ባህል ከግዜ ወደ ግዜ እየቀነሰ መምጣቱ ያሳሰባቸው በአሜሪካን ሀገር ሚኖሶታ ክፍለ ግዛት የሚኖሩ ወጣቶች የማንበብ ባህልን ለማሳደግና በእውቀት ላይ የተመሰረተ ውይይትን ለማዳበር የሚረዳ 'ሆራይዘን' የተሰኘ የመፅሃፍ ክለብ በማቋቋም በተለያዩ የማህበራዊ ትስስር ገፆች አማካኝነት አንባቢያንን እያሰባሰቡ ይገኛሉ። አለማንበብ የእውቀት አድማሳችንን አጥብቦ ሁለንተናዊ እድገት እንዳናገኝ ማነቆ ሆኖናል የሚሉት ወጣቶች የተለያዩ ማህበራዊ ጉዳዮችን የሚዳስሱ መፅሃፍትን በማንበብና በማወያየት አንድ አመት አስቆጥረዋል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ኤፕሪል 20, 2021
ማረት ትግራይ ውስጥ እርዳታ እያከፋፈለ ነው
-
ኤፕሪል 20, 2021
የአሜሪካ መንግሥት ለትግራይ ቀውስ 305 ሚሊዮን ዶላር ረድቷል
-
ኤፕሪል 20, 2021
የሲዳማ ክልል የምርጫ ዝግጅት
-
ኤፕሪል 19, 2021
በኅዳሴ ጉዳይ ኢትዮጵያውያን ምሁራን ሚዲያውን ወቀሱ
-
ኤፕሪል 19, 2021
ከአማራ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን የተፈናቀሉ ነዋሪዎች ቁጥር ከ250 ሺሕ በልጧል ተባለ
-
ኤፕሪል 19, 2021
የድሬዳዋ ፓርቲዎች በጋራ እንደሚሰሩ አስታወቁ