በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ከአዲስ አበባ ባህርዳር እና ጎንደር ተቋርጦ የነበረው በረራ ጀምሯል


የኢትዮጵያ አየር መንገድ ሥራውን ሲጀምር አራት በረራዎችን ማድረጉን ጠቁሟል። የባህርዳር አውሮፕላን ጣቢያ ስያሜም ተቀይሯል።

ከአንድ ወር በላይ ተቋርጦ የቆየው የበረራ አገልግሎት ታኅሣሥ 10/2020 እንደገና መጀመሩን የኢትዮጵያ አየር መንገድ የኤርፖርቶች ድርጅት የባህርዳር ቅርንጫፍ ኃላፊ አዋጁ ባዘዘው ገልፀዋል።

(ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ)

ከአዲስ አበባ ባህርዳር እና ጎንደር ተቋርጦ የነበረው በረራ ጀምሯል
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:16 0:00


XS
SM
MD
LG