በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ከአዲስ አበባ ባህርዳር እና ጎንደር ተቋርጦ የነበረው በረራ ጀምሯል


ከአዲስ አበባ ባህርዳር እና ጎንደር ተቋርጦ የነበረው በረራ ጀምሯል
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:16 0:00

የኢትዮጵያ አየር መንገድ ሥራውን ሲጀምር አራት በረራዎችን ማድረጉን ጠቁሟል። የባህርዳር አውሮፕላን ጣቢያ ስያሜም ተቀይሯል።

XS
SM
MD
LG