በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በጎንደር ሕክምና እየተከታተሉ ከሚገኙ የኢትዮጵያ መከላከያ አባላት ጋር የተደረገ ቆይታ


የጎንደር ዩኒቨርስቲ ስፒሻላይዝድ ሆስፒታል
የጎንደር ዩኒቨርስቲ ስፒሻላይዝድ ሆስፒታል

“የሕግ ማስከበር ዘመቻው ያስገኘው ውጤት በቶሎ እንድናገግም ከሠራዊቱ ጋር እንድንቀላቀል የሚያነቃቃ” ነው ሲሉ በትግራዩ ጦርነት የቆሰሉና በጎንደር ዩኒቨርስቲ ሆስፒታል ሕክምና እየተከታተሉ የሚገኙ የኢትዮጵያ መከላከያ አባላት ተናግረዋል::

በዚሁ ሆስፒታል እየታከሙ የሚገኙ የትግራይ ልዩ ሃይል አባላት ደግሞ ዓላማ ለሌለው ጦርነት ዋጋ ከፈልን ሲሉ ነው ሐሳባቸውን ለአሜሪካ ድምፅ ያካፈሉት::

የጎንደር ዩኒቨርስቲ ሆስፒታል በበኩሉ በጦርነቱ ለቆሰሉ የሁለቱም ወገን ተዋጊዎች የህክምና አገልግሎት ሲሰጥ መቆየቱን አመልክቷል::

በጦርነቱ ወቅት ከሰራዊቱ መተላለፊያዎች አንዷከነበረችው ጎንደር የተጠናቀረውን ዘገባ ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

በጎንደር ሕክምና እየተከታተሉ ከሚገኙ የኢትዮጵያ መከላከያ አባላት ጋር የተደረገ ቆይታ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:42 0:00


XS
SM
MD
LG