በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በጎንደር ሕክምና እየተከታተሉ ከሚገኙ የኢትዮጵያ መከላከያ አባላት ጋር የተደረገ ቆይታ


በጎንደር ሕክምና እየተከታተሉ ከሚገኙ የኢትዮጵያ መከላከያ አባላት ጋር የተደረገ ቆይታ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:42 0:00

“የሕግ ማስከበር ዘመቻው ያስገኘው ውጤት በቶሎ እንድናገግም ከሠራዊቱ ጋር እንድንቀላቀል የሚያነቃቃ” ነው ሲሉ በትግራዩ ጦርነት የቆሰሉና በጎንደር ዩኒቨርስቲ ሆስፒታል ሕክምና እየተከታተሉ የሚገኙ የኢትዮጵያ መከላከያ አባላት ተናግረዋል::

XS
SM
MD
LG