No media source currently available
“የሕግ ማስከበር ዘመቻው ያስገኘው ውጤት በቶሎ እንድናገግም ከሠራዊቱ ጋር እንድንቀላቀል የሚያነቃቃ” ነው ሲሉ በትግራዩ ጦርነት የቆሰሉና በጎንደር ዩኒቨርስቲ ሆስፒታል ሕክምና እየተከታተሉ የሚገኙ የኢትዮጵያ መከላከያ አባላት ተናግረዋል::