ኢትዮጵያዊው የማር ወይን ነጋዴ የ750 ሺህ ዶላር አሸናፊ ሆነ
በካሊፎርኒያ ሶኖማ ግዛት የሚኖረው አየለ ሰለሞን የጠጅ ባህል በማጥናት የጠጅ ጣዕም እና ሽታ ያለው የማር ወይን መጥመቅ ችሏል፡፡ ላለፉት አምስት ዓመታትም ቢ ዲቫይን የተሰኘውን የማር ጠጅ በመሸጥ እና በዓለም ዙሪያ በማስተዋወቅ ላይ ቆይቷል፡፡ የኮቪድ 19 ወረሽኝ ከፍተኛ ወደሆነ ኪሳራ እና የገበያ መቀስዛቀዝ ያደረሰበት ሲሆን ይህን ችግሩን ለመቅረፍም በአሜሪካ ግዙፉ በሆነው የንግድ ውድድር ሻርክ ታንክ ውስጥ በምሳተፍ 750,000 ዶላር አሸናፊ ሆኗል፡፡
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጃንዩወሪ 12, 2021
ክፍል ሶሥት፡- ግጭት አብሮ በመኖር ዕጣ ላይ የተደቀነ ፈተና የሰላም ተስፋ
-
ጃንዩወሪ 12, 2021
ክፍል ሁለት፡- ግጭት አብሮ በመኖር ዕጣ ላይ የተደቀነ ፈተና የሰላም ተስፋ
-
ዲሴምበር 31, 2020
የፈንድቃ የባህል ማዕከል መስራች መላኩ በላይ የኔዘርላድ ፕሪንስ ክላውስ ሎሬት ተሸላሚ ሆነ
-
ዲሴምበር 27, 2020
በጽኑ የታመሙ ሕጻናትን ዕለት ዕለት በፈገግታ የሚያክመው ፍካት የሰርከስ ቡድን